Design a site like this with WordPress.com
Get started

Breaking New

በአዲስ አበባ ከተማ በቀጣዩ ቀናቶች በአንዳንድ አካባቢዎች ለማሻሻያ ሥራ ሲባል የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል


በዚህ መሰረት አርብ ግንቦት 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ድረስ፡-
• በሃግቤስ፣ በአዲሱ ሚካኤል፣ በጳውሎስ ሆሰፒታል፣ በሞተራ ሆቴል፣ በጨው በረንዳ፣ በመርካቶ እስከ ሰባተኛ አዲስ ከተማ ት/ቤት፣ በገነሜ ት/ቤት፣ በአትክልት ተራ እና አካባቢዎቻቸው፤
በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ፡-
• በራስ ደስታ ሆስፒታል፣ በእየሩሳሌም ሆቴል፣ በሰሜን ቴክኒክ ቢሮ፣ በእምቢልታ ሆቴል፣ በእንቁላል ፋብሪካ፣ በዜና አገልግሎት እና አካባቢዎቻቸው፤
በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 1፡00 እስከ ቀኑ 7፡00 ድረስ፡-
• በራስ ደስታ ሆስፒታል፣ በእየሩሳሌም ሆቴል፣ በሰሜን ቴክኒክ ቢሮ፣ በእምቢልታ ሆቴል፣ በእንቁላል ፋብሪካ፣ በዜና አገልግሎት እና አካባቢዎቻቸው፤
ቅዳሜ ግንቦት 21 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ድረስ፡-
• በካዛንቺስ፣ በእንደራሴ ኮንደምኒየም፣ በዮርዳኖስ ሆቴል እና አካባቢዎቻቸው፤
በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 እስከ ቀኑ 11፡00 ድረስ፡-
• በጋንዲ ሆስፒታል፣ በለገሀር፣ በጊዮን፣ በብሔራዊ ሆቴል፣ በእስጢፋኖስ፣ በሳልኮስት፣ በስታዲየም፣ ካዛንቺስ በከፊል እና አካባቢዎቻቸው፤
በተመሳሳይ ከጠዋቱ 5፡00 እስከ ምሽቱ 12፡00 ድረስ፡-
• በስድስት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ፣ በግብጽ ኤምባሲ፣ በየካቲት ሆስፒታል፣ በቅድስት ማሪያም ቤተ-ክርስትያን ጀርባ፣ በእሪ በከንቱ፣ በፒያሳ፣ በቀይ ባህር ኮንደሚኒየም፣ በአፍንጮ በር፣ በናይጀርያ ኤምባሲ፣ በችሎት እና አካባቢዎቻቸው፤
እንዲሁም ከምሽቱ 12፡00 እስከ ሌሊቱ 7፡00 ድረስ፡-
• በከጎላጉል ወደ መገናኛ፣ በገቢዎች፣ በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒላል፣ በሻላ መናፈሻ፣ በቦሌ ጤና ጣቢያ፣ መገናኛ በከፊል እና አካባቢዎቻቸው፤
በተጨማሪም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ድረስ፡-
• በወይብላ ማሪያም፣ በአንፎ፣ በአውጉስታ፣ በወይራ ሰፈር፣ በወይራ ኮንደሚኒየም፣ በሞቢል፣ በራሺያ ካምፕ፣ በተዘንአ ሆስፒታል እና አካባቢዎቻቸው፤
ሰኞ ግንቦት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ድረስ፡-
• በአለም ባንክ፣በአንፎ እና አካባቢዎቻቸው፤
በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን በመካከለኛ የኤሌክትሪክ ተሸካሚ መስመር ላይ የማሻሻያ ሥራ ለማከናወን ሲባል የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ በመሆኑ፤ ክቡራን ደንበኞቻችን ከወዲሁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደረጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

Published by abdiaminbakhar

Hin yaaddawin !! Rabbiin kee waan siif tolu si caalaa beeka, Waan siif tolu, yeroo siif tolurratti siif Qophessee jirati hin yaaddawin. A.A.B Paypal:https://paypal.me/AbdiAminBakhar?country.x=SA&locale.x=en_US

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: