Design a site like this with WordPress.com
Get started

Injiner Takele Uma Banti

“የሀገርና የህዝብ ሀብትን ተይዞ የሚሰራበት እንጂ የምናባክነው ሊሆን አይገባም።

Injiner Takele Uma Banti
የሚያባክኑት ላይም ክንዳችን መጠንከር  አለበት።በዛሬው እለትም የማአድን ኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ፣ስራውን ያጓተቱና ቃላቸውን ማክበር ያልቻሉ 27 ተቋማት ፈቃድን ሰርዘናል ለ3 ተቋማት ደግሞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተናል።

ከዚህ ቀደምም በተመሳሳይ ምክንያቶች 67 የኢንቨስትመንት ፈቃዶችን መሰረዛችን ይታወቃል።ይህ ህግና ስርአትን የማስከበር ጉዞ ከህግ ተጠያቂነት ጋር የሚቀጥል ይሆናል።ባለፉት ወራት ከሰራናቸው የፈቃድ ማጣራት ስራዎች በተጨማሪም የማአድን ኤክስፖርትም ትልቁ ትኩረታች ሆኗል።ባለፉት አስር ወራት ከተለያዩ ማአድናት 513.92 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል በተለይ ወርቅ ለሀገራችን የውጪ ምንዛሪ ገቢ አለኝታነቱን እያስመሰከረ ይገኛል።ህግና ስርአትን እያስከበርን የማአድን ዘርፉን በዘመናዊ መልኩ የመገንባት ስራችን የሚጠነክርና እያደገ የሚሄድ ይሆናል።

Published by abdiaminbakhar

Hin yaaddawin !! Rabbiin kee waan siif tolu si caalaa beeka, Waan siif tolu, yeroo siif tolurratti siif Qophessee jirati hin yaaddawin. A.A.B Paypal:https://paypal.me/AbdiAminBakhar?country.x=SA&locale.x=en_US

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: